በማህበራዊ የትስስር ገጾች ላይ በሚተላለፉ መልዕክቶች ጾታን ፣ ሃይማኖትን ወይም ማንነትን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች ስለመበራከታቸውም ተጠቃሚዎችና በዘርፉ ላይ የሚሰሩ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ በማህበራዊ ሚድያዎች የሚተላለፉ ይዘቶች የሃይማኖት ተቋማትንም እንዳሳሰባቸው የወቅቱ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ጠቅላይ ጸሓፊ የሆኑት ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 30, 2024
አሳሳቢው የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም
-
ሴፕቴምበር 29, 2024
ሱስ እና ጫናው
-
ሴፕቴምበር 28, 2024
79ኛው የመንግሥታቱ ጉባዔ አራተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 27, 2024
የመስቀል በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
-
ሴፕቴምበር 27, 2024
የ79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሦስተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 26, 2024
የመስቀል ደመራ በዓል ዛሬ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል