በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዋነኛ ቡና ላኪ ሃገራት ምርት መቀነስ ለኢትዮጵያ ቡና አለም አቀፍ ሽያጭ እድልን ፈጥሯል ተባለ


Coffee History
Coffee History
ዋነኛ ቡና ላኪ ሃገራት ምርት መቀነስ ለኢትዮጵያ ቡና አለም አቀፍ ሽያጭ እድልን ፈጥሯል ተባለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:42 0:00

ኢትዮጵያ በሃምሌና ነሃሴ ወር ከፍተኛ የቡና ሽያጭ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለስልጣን ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው በሁለት ወራት ከተሸጠው ከ82ሽህ ቶን በላይ ቡና ካልፈው አመት ጋር ሲነጻጸር ከፍተኛ ያለው 377 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል ብሏል፡፡

የኢትዮጵያ ቡና ማኅበር ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ግዛት ወርቁ በበኩላቸው አለም አቀፍ የቡና ገበያ ዋጋ ጭማሪ ማሳየቱን ገልጸው ዋነኛ ቡና ላኪ የሆኑ እንደ ብራዚል ያሉ ሃገራት ምርት መቀነስ ለኢትዮጵያ ቡና አለም አቀፍ ሽያጭ እድልን ፈጥሯል ብለዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG