በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የውጭ ምንዛሬ ፖሊሲ ለውጥ አስገዳጅ እንጂ ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የለውም - ባለሞያዎች


FILES- የኢትዮጵያ ብር
FILES- የኢትዮጵያ ብር

ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት ሥራ አስፈጻሚ ቦርድ፣ ለኢትዮጵያ የ3ነጥብ4 ቢሊዮን ዶላር ብድር ማጽደቁን አስታውቋል፡፡

“የተራዘመ የብድር አቅርቦት”(ECF) በተባለው ፕሮግራም ከጸደቀው ብድር ውስጥ፣ አንድ ቢሊዮን ዶላር በአፋጣኝ ለኢትዮጵያ የሚለቀቅ እንደኾነ ተቋሙ ገልጿል።

ይህም ኢትዮጵያ፣ የውጭ ምንዛሬ ግብይቱ በገበያ እንዲወሰን የፖሊሲ ለውጥ ማድረጓን ባስታወቀች ማግስት ይፋ የኾነ ነው፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:09:18 0:00

የአሜሪካ ድምፅ ያናገራቸው የፋይናንስ እና ምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች፣ ብድሩ፥ በውሳኔው ምክንያት የሚመጣውን ኢኮኖሚያዊ መናጋት ለማስተካከል እንዲያግዝ ታስቦ የተፈቀደ ሊኾን ይችላል፤ ይላሉ፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት ውሳኔም በአይኤምኤፍ አስገዳጅነት የተወሰነ እንጂ ኢኮኖሚያዊ ምክንያት የለውም፤ ሲሉ ይገልጻሉ፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያድምጡ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG