ለኮቪድ 19 መጋለጣቸውን ተከትሎ ለአንድ ሳምንት ተገልለው የቆዩት ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ትላንት ማክሰኞ ወደ ኋይት ሐውስ ቤተ መንግሥት ተመልሰዋል፡፡
ባይደን ሙሉ በሙሉ ከእይታ ተሰውረው ይሰንብቱ እንጂ ከፕሬዚደንታዊ ምርጫ ፉክክሩ ለመውጣት ያደረጉት ውሳኔ የሳምንቱ አቢይ ዜና አድርጓቸዋል፡፡
ምክትል ፕሬዚደንታቸው ካማላ ሐሪስም በምርጫ ዘመቻ እየተዘዋወሩ መሆናቸውን አክላ የአሜሪካ ድምጹዋ አኒታ ፓወል ከኋይት ሐውስ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።