በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎሮ ዶላ ወረዳ የታጣቂዎች ጥቃት የሞት እና የአካል ጉዳት ደረሰ


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

በኦሮሚያ ክልል ጎሮ ዶላ ወረዳ፣ ማንነታቸው ያልተለየ ታጣቂዎች፣ በሕዝብ የትራንስፖርት መገልገያ ላይ ፈጸሙት በተባለ ጥቃት፣ አንድ ሰው ሲሞት ሦስት ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው፣ ነዋሪዎቹ እና የሆስፒታል ምንጮች ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እና በኦሮሞ ነጻነት ታጣቂዎች መካከል የተኩስ ልውውጡ መቀጠሉንም ነዋሪዎቹ አመልክተዋል።

በጎሮ ዶላ ወረዳ የታጣቂዎች ጥቃት የሞት እና የአካል ጉዳት ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG