በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የባይደን የፈረንሳይ ጉዞ


የባይደን የፈረንሳይ ጉዞ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

የባይደን የፈረንሳይ ጉዞ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ከአምስት ቀናት የፈረንሳይ ጉዞ በኋላ እሁድ እለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል።

ባይደን በፈረንሳይ ቆይታቸው ወቅት አሜሪካ ዲሞክራሲን በመላው ዓለም ለማስፈን ያላትን ሚና አጉልተው አሳይተዋል።

የባይደን የፈረንሳይ ጉዞ በተመለከተ በአሜሪካ ድምጽ ዘጋቢዎች የተሰናዳውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG