በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራ 33ኛ የነፃነት ቀኗን ዛሬ አክብራ ውላላች


የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ
የኤርትራ ፕሬዚዳንት ኢሣያስ አፈወርቂ

መንግሥታቸው ለነፃ ሃገር ግንባታ ቅድሚያ እንደሚሰጥና የልማት መርኃግብሩን እንደሚያጠናክር ፕረዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አሥመራ በተካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ ባደረጉት ንግግር አመልክተዋል።

ፕሬዚዳንቱ ሃገራቸው ከሩሲያና ከቻይና ጋር ባሏት ግንኙነቶች እንዲሁም መላውን አፍሪካና በተለይ ምሥራቅ አፍሪካን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይም መናገራቸውን አሥመራ ያለው ሪፖርተራችን ብርሃነ በርኸ ማምሻውን ዘግቧል።

ሰሞኑን ከዝርዝር ዘገባና ትንታኔዎች ጋር እንመለሳለን።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG