በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእስራኤል መሪዎች ላይ የታሰበውን የመያዣ ትእዛዝ ዩናይትድ ስቴትስ ተቃወመች


በእስራኤል መሪዎች ላይ የታሰበውን የመያዣ ትእዛዝ ዩናይትድ ስቴትስ ተቃወመች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:36 0:00

በእስራኤል መሪዎች ላይ የታሰበውን የመያዣ ትእዛዝ ዩናይትድ ስቴትስ ተቃወመች

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንና የምክር ቤት መሪዎች፣ ዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት (አይሲሲ) ዋና ዐቃቤ ሕግ፣ በእስራኤል እና ሐማስ መሪዎች ላይ የመያዣ ትእዛዝ ማውጣት እንደሚሹ፣ ትላንት ሰኞ ማስታወቃቸውን ተቃውመዋል። እስራኤልንና ሐማስን “በእኩል ዐይን ማየቱ የማይገባ ነው፤” ሲሉም ገልጸዋል፡፡

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG