በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢንተርኔት ላይ የሚፈፀም ጥቃት ኢትዮጵያ ውስጥ የሴቶችን ድምፅ እያፈነ መሆኑን አንድ ጥናት አመለከተ


በኢንተርኔት ላይ የሚፈፀም ጥቃት ኢትዮጵያ ውስጥ የሴቶችን ድምፅ እያፈነ መሆኑን አንድ ጥናት አመለከተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:53 0:00

በኢንተርኔት ላይ የሚፈፀም ጥቃት ኢትዮጵያ ውስጥ የሴቶችን ድምፅ እያፈነ መሆኑን አንድ ጥናት አመለከተ

በኢንተርኔት ላይ የሚሰራጩ ተገቢ ይልሆኑ ስድቦች እና የጥላቻ ንግግሮች ላይ የተደረገ አንድ ጥናት፣ ኢትዮጵያዊ ሴቶች በፌስቡክ፣ በቴሌግራም እና በኤክስ የሚፈፀም ጾታዊ ጥቃት እየደረሰባቸው መሆኑን አመልክቷል።

ማያ ምስክር በዚህ ዙሪያ ከአዲስ አበባ ያደረሰችንን ዘገባ፣ ስመኝሽ የቆየ ታቀርበዋለች።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG