አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
በዚምባብዌ የወህኒ ቤቶችን መጨናነነቅ ለማቅለል እስረኞች በምሕረት ተለቀቁ
የዚምባቡዌ ፕሬዚደንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ በእስረኛ ብዛት በሀገሪቱ ወህኒ ቤቶች ያለውን መጨናነቅ ለማቅለል በሚል ለአራት ሺህ እስረኞች ምሕረት ሰጡ።
ኮለምበስ ማቩንጋ ከሃራሬ ባጠናቀረው ዘገባ ፕሬዚደንቱ ባለፈው ዓመትም ለእስረኞች ምሕረት ሰጥተው እንደነበረ አስታውሶ ሆኖም ከመካከላቸው የተወሰኑት በድጋሚ መታሰራቸውን አመልክቷል።
ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም