በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በበቴ ዑርጌሳ የግድያ ምርመራ ላይ ስጋት እንዳለው ኦነግ አስታወቀ


በበቴ ዑርጌሳ የግድያ ምርመራ ላይ ስጋት እንዳለው ኦነግ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:20 0:00

የኦነግ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ የነበሩት የአቶ በቴ ዑርጌሳ ግድያን ተከትሎ በመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች እየተካሔደ ባለው የምርመራ ሒደት ላይ ስጋት እንዳለው ኦነግ አስታውቋል።

ግንባሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ፣ ለግድያው የመጀመሪያ የዐይን ምስክር የኾኑ ሰዎች ደብዛቸው እንዲጠፋ በመደረግ ላይ ናቸው፤ ሲል ገልጾ ግድያው በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ዳግም ጥሪ አቅርቧል።

በጉዳዩ ላይ ከመንግሥት አካላት ምላሽ ለማግኘት የተደረገው ጥረት አልተሳካም።

ሙሉውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG