በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ሠላሳኛ ዓመት መታሰቢያ ተጀመረ


የሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ሠላሳኛ ዓመት መታሰቢያ ተጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:36 0:00

የሩዋንዳ ዘር ማጥፋት ሠላሳኛ ዓመት መታሰቢያ ተጀመረ

ሩዋንዳ እንደ አውሮፓውያን የቀን አቆጣጠር በ1994 ዓም የተፈጸመውን የዘር ማጥፋት ሠላሳኛ ዓመት መታሰቢያ ተጀምሯል። ቁጥሩ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ያለቀበትን የዘር ማጥፋት ሰለባዎች መታሰቢያ ትናንት እሁድ ዋና ከተማዋ ኪጋሊ ላይ በተካሄደ ተጀምሯል፡፡

የሩዋንዳ ፕሬዚደንት ፖል ካጋሜ በሥነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ፣ የተደቀነው የዘር ማጥፋት አድራጎትን አልተፈጸም ብሎ መካድን አውግዘዋል። የጎሣ ተኮር ፖለቲካ አቀንቃኝነትን ዓለም አንድ ላይ ሆኖ እንዲጋፈተው ጥሪ አቅርበዋል።

ሴናንዱ ቶርድ ከኪጋሊ ያጠናቀረውን እና በአሶሽየት ፕሬስ የተጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG