ግብረ ኃይሉ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሃምሳዎቹ ተጠርጣሪዎች፣ በአማራ ክልል ይንቀሳቀሳሉ ካላቸውና “ፀረ ሰላም ኃይል” ሲል ከገለጻቸው አካላት ጋራ የህቡዕ ትስስር አላቸው በማለትም አክሏል። የታሳሪዎቹን ማንነት ለማጣራት ያደረግነው ሙከራ ለጊዜው አልተሳካም። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በበኩሉ ጉዳዩን ከመግለጫው መስማቱን አስታውቋል። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ ከቤተሰብ አባላት የደረሳቸው መረጃ ኮሚሽኑ ገልጿል። ፡በጉዳዩ ላይ ከመንግሥት አካል ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ