ግብረ ኃይሉ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሃምሳዎቹ ተጠርጣሪዎች፣ በአማራ ክልል ይንቀሳቀሳሉ ካላቸውና “ፀረ ሰላም ኃይል” ሲል ከገለጻቸው አካላት ጋራ የህቡዕ ትስስር አላቸው በማለትም አክሏል። የታሳሪዎቹን ማንነት ለማጣራት ያደረግነው ሙከራ ለጊዜው አልተሳካም። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በበኩሉ ጉዳዩን ከመግለጫው መስማቱን አስታውቋል። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ ከቤተሰብ አባላት የደረሳቸው መረጃ ኮሚሽኑ ገልጿል። ፡በጉዳዩ ላይ ከመንግሥት አካል ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
የአእዋፋት ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ ኮቪድ አሥራ ዘጠኝን የዋዛ ነገር ያስመስለው ይሆን?
-
ጃንዩወሪ 11, 2025
በምግብ ዋስትና ላይ የሚወያይ የአፍሪካ የግብርና ሚንስትሮች ጉባዔ በካምፓላ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በትግራይ ክልል የጤና ባለሞያዎች ፍልሰት በየወሩ እየጨመረ መኾኑን ማኅበሩ ገለጸ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
በቡግና ወረዳ ከ78ሺሕ በላይ ሰዎች የርዳታ እህል እንዳላገኙ ዞኑ አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ኢትዮጵያ ከቻይና ጋራ ባላት የንግድ ግንኙነት ተጠቃሚ ናት?
-
ጃንዩወሪ 10, 2025
ግጭቶች እና የግብአቶች እጥረት ወባን ለመከላከል "ፈተናዎች ኾነዋል" ተባለ