ግብረ ኃይሉ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሃምሳዎቹ ተጠርጣሪዎች፣ በአማራ ክልል ይንቀሳቀሳሉ ካላቸውና “ፀረ ሰላም ኃይል” ሲል ከገለጻቸው አካላት ጋራ የህቡዕ ትስስር አላቸው በማለትም አክሏል። የታሳሪዎቹን ማንነት ለማጣራት ያደረግነው ሙከራ ለጊዜው አልተሳካም። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በበኩሉ ጉዳዩን ከመግለጫው መስማቱን አስታውቋል። ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ ከቤተሰብ አባላት የደረሳቸው መረጃ ኮሚሽኑ ገልጿል። ፡በጉዳዩ ላይ ከመንግሥት አካል ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም፡፡ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ