በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፀጥታው ምክርቤት በኮንጎ አለመረጋጋት በማባባስ ስድስት ሰዎች ላይ ማዕቀብ ጣለ


የፀጥታው ምክርቤት በኮንጎ አለመረጋጋት በማባባስ ስድስት ሰዎች ላይ ማዕቀብ ጣለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:56 0:00

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት፣ በዚህ ዓመት ግጭት እየጨመረ በሄደባት ኮንጎ ውስጥ አለመረጋጋትን የሚያባብሱ እንቅስቃሴዎችን በማካሄድ እና የሰብዓዊ ቀውሱን በማባባስ አስተዋፅኦ አድርገዋል ባላቸው ስድስት ግለሰቦች ላይ ማዕቀብ እንዲጣል ወስኗል።

XS
SM
MD
LG