በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጋዛ ጦርነት አጣብቂኝ ውስጥ የገቡ የኤርትራ ስደተኞች አሁንም መከራ ውስጥ ናቸው


በጋዛ ጦርነት አጣብቂኝ ውስጥ የገቡ የኤርትራ ስደተኞች አሁንም መከራ ውስጥ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00

በጋዛ ጦርነት አጣብቂኝ ውስጥ የገቡ የኤርትራ ስደተኞች አሁንም መከራ ውስጥ ናቸው

በመስከረም ወር መጨረሻ የሐማስ ታጣቂዎች ያደረስ ጥቃት እና እሱን ተከትሎ የተቀሰቀሰው ጦርነት ያስከተለው ፍዳ፣ በደቡብ እስራኤል ለሚኖሩ ኤርትራዊያን ስደተኞች አላበቃም። በጋዛ የሚካሄደው ጦርነት የሚያበቃበት ጊዜ ምልክት ባልታየበት ሁኔታ፣ ለሁለተኛ ጊዜ የተፈናቀሉት ስደተኞች ያለነዋሪነት መታወቂያ እና የርዳታ አቅርቦት፣ ህይወታቸውን እንደ አዲስ ለመጀመር ጥረት እያደረጉ ነው።

የአሜሪካ ድምጿ ሴሊያ ሜንዶዛ ከደቡብ እስራኤል ያደረሰችንን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG