በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሰላምና ፀጥታ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መነጋገርያ አጀንዳ እንደሆነ ቀጥሏል


ሰላምና ፀጥታ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መነጋገርያ አጀንዳ እንደሆነ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:34 0:00

ሰላምና ፀጥታ የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ መነጋገርያ አጀንዳ እንደሆነ ቀጥሏል

37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ ሲጀመር፣ የሶማሊያ ፕሬዝደንት “የኢትዮጵያ የፀጥታ ኃይሎች ወደ ስብሰባው እንዳልገባ ሙከራ አድርገዋል” ሲሉ ከሰዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግሥት ለፕሬዝደንቱ ክስ ምላሽ ሰጥቷል፡፡

የኅብረቱ የዘንድሮ መሪ ቃል በትምሕርት ላይ ያተኮረ ቢሆንም፣ ሰላምና ፀጥታን ጨምሮ የአህጉሪቱ ያለመረጋጋት ምንጭ የሆኑ ቀውሶች ዋነኛ መነጋገሪያ እንደሚሆኑ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር አስታውቀዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ደግሞ፣ በአኅጉሪቱ እድገት ላይ በማተኮር ተናግረዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG