በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የትግራይ የጦር አካል ጉዳተኞች ዛሬም በቂ ድጋፍ ጥየቃ ሰልፍ ወጡ


የትግራይ የጦር አካል ጉዳተኞች ዛሬም በቂ ድጋፍ ጥየቃ ሰልፍ ወጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

የትግራይ የጦር አካል ጉዳተኞች ዛሬም በቂ ድጋፍ ጥየቃ ሰልፍ ወጡ

በአመራሮቻቸው መዘንጋታቸውን እና በቂ የሕክምና ድጋፍ እንዳልተደረገላቸው ገልፀው ተቃውሞ ያሰሙ፣ የቀድሞ የትግራይ ተዋጊ አባላት ዛሬ ኀሙስ በመቐለ ከተማ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ።

የህወሓት እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች፣ ኅብረተሰቡ ለሚያነሣቸው ጥያቄዎች ምላሽ ከመስጠት ይልቅ፣ ሁለት ወራትን በስብሰባ ማሳለፋቸውን ሰልፈኞቹ ተችተዋል።

የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባውን ከ41 ቀናት በላይ ያካሔደው ህወሓት፣ ትላንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ፣ ስብሰባው ረዥም ቀናት መውሰዱን ጠቅሶ ይቅርታ ጠይቋል።

ሙሉ ዘገባውን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG