በአገራቸው የሚካሄደውን ጦርነት ሸሽተው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለተሰደዱ ዩክሬናውያን፣ የጤና አገልግሎት ማግኘት ከፈተናዎቻቸው ትልቁ ነው። ኒውዮርክ የደረሱ ስደተኞችን ለመርዳት በጎ ፈቃደኞች የተሰባሰቡበት ቡድን ዩክሬናውያኑን የሕክምና አገልግሎት የሚያገኙበት የጤና አገልግሎት አዘጋጅቷል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ፋይል ያገኛሉ)
በአገራቸው የሚካሄደውን ጦርነት ሸሽተው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለተሰደዱ ዩክሬናውያን፣ የጤና አገልግሎት ማግኘት ከፈተናዎቻቸው ትልቁ ነው። ኒውዮርክ የደረሱ ስደተኞችን ለመርዳት በጎ ፈቃደኞች የተሰባሰቡበት ቡድን ዩክሬናውያኑን የሕክምና አገልግሎት የሚያገኙበት የጤና አገልግሎት አዘጋጅቷል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ፋይል ያገኛሉ)
መድረክ / ፎረም