አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
ዩክሬናውያ ስደተኞች ሕክምና እንዲያገኙ ኒው ዮርክ በሚገኙ በጎ ፈቃደኖች እየታገዙ ነው
በአገራቸው የሚካሄደውን ጦርነት ሸሽተው ወደ ዩናይትድ ስቴትስ ለተሰደዱ ዩክሬናውያን፣ የጤና አገልግሎት ማግኘት ከፈተናዎቻቸው ትልቁ ነው። ኒውዮርክ የደረሱ ስደተኞችን ለመርዳት በጎ ፈቃደኞች የተሰባሰቡበት ቡድን ዩክሬናውያኑን የሕክምና አገልግሎት የሚያገኙበት የጤና አገልግሎት አዘጋጅቷል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የቪዲዮ ፋይል ያገኛሉ)
መድረክ / ፎረም