በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ


የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:08 0:00

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን የአካባቢ ጥበቃ ጥረት ተከበረ

ዛሬ በዱባይ በተጀመረው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ ተሳታፊ ከኾኑ የኢትዮጵያ ተቋማት መካከል አንዷ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ናት።

ቤተ ክርስቲያኒቱ፣ ሀገር በቀል የደን ሀብት ለትውልድ እንዲተላለፍ ለዓመታት የሠራች የብዝኀ ሕይወት ማዕከል ኾና ቆይታለች።

በብዙ ሺሕ ሄክታር የሚገመት የኢትዮጵያ መሬት ርቃኑን እንዳይቀር ማድረጓን፣ ከትልቅ ስኬት የቆጠረው “አክት አሊያንስ” የተሰኘ የተቋማት ኅብረም፣ ከሰሞኑ ለቤተ ክርስቲያኒቱ የዘመናት ጥረት ዕውቅና ሰጥቷል።

የሽልማቱን ፋይዳ እና የቤተ ክርስቲያኒቱን የደን ልማት ሥራዎች ይዘት ለመቃኘት፣ ሀብታሙ ሥዩም አቶ ተዋነይ ሰይፈ ሥላሴን ጋብዟል።

ቃለ ምልልሱን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG