በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን ሐማስን ከፑቲን ጋር አመሳሰሉ፤ አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን እንዲደግፉ ጠየቁ


ባይደን ሐማስን ከፑቲን ጋር አመሳሰሉ፤ አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን እንዲደግፉ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:50 0:00

ባይደን ሐማስን ከፑቲን ጋር አመሳሰሉ፤ አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን እንዲደግፉ ጠየቁ

የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ጆ ባይደን አሜሪካውያን እስራኤልን እና ዩክሬንን በገንዘብ እንዲደግፉ ትናንት ምሽት ከቢሯቸው ሆነው ባስተላለፉት መልዕክት ጠይቀዋል። ፕሬዚደንት ጆ ባይደን ጥሪውን ያስተላለፉት፣ ለእስራኤል ያላቸውን ድጋፍ ለማሳየት ሀገሪቱን ጎብኝተው በተመለሱ ማግሥት ነው።

የዋይት ሃውስ ዘጋቢያችን ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG