አጋሩ
አስተያየቶችን ይዩ
Print
No media source currently available
የሪፐብሊካን ፓርቲ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች ነገ በሬገን ቤተ መጻሕፍት ክርክር ያደርጋሉ
የሪፐብሊካን ፕሬዚዳንታዊ ዕጩዎች፣ ነገ ረቡዕ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ክርክር ያደርጋሉ። ለክርክር የተመረጠው ቦታ፣ አንድ የቀድሞ ፕሬዚዳንት እና የወግ አጥባቂ ምልክት ተደርገው የሚታዩ ሰው፣ የነበራቸውን አቋም እና አመለካከት በምልሰት የሚያስታውስ ነው።
የቪኦኤ የዋሽንግተን ከፍተኛ ዘጋቢ ካሮሊን ፕረሱቲን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
መድረክ / ፎረም