በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሃገራትን የንግድ ትስስር ያጠናክራል የተባለው የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?


 የአፍሪካ ሃገራትን የንግድ ትስስር ያጠናክራል የተባለው የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:18 0:00

የአፍሪካ ሃገራትን የንግድ ትስስር ያጠናክራል የተባለው የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምነት ትግበራ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?

ኢትዮጵያ የንግድ ልዉውጥ ለመጀመር የሚያስችሏት የንግድ እቃዎች የውል ሰንጠረዥ እና የአገልግሎት ግዴታ ሰነዶች ዝግጅት ማጠናቀቋን በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚንስቴር የአለም አቀፍ እና ቀጠናዊ ንግድ ትስስር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታገሰ ሙሉጌታ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል፡፡

በሃገራቱ መካከል ያለዉ ዝግጅት እንደሚለያይ የጠቆሙት የአፍሪካ ንግድ ምክር ቤቶች ዋና ስራ አስፈጻሚ የሆኑት የምጣኔ ሃብት ባለሙያዉ አቶ ክቡር ገና በበኩላቸው በትግበራዉ ወቅት የሚኖረው የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትም ቢሆን የተለያየ መሆኑ እንደማይቀር ይገልጻሉ፡፡

የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጠና ስምምነት በአባል ሃገራቱ ከተፈረመ አምስት ዓመታት አልፈዉታል። አብዛኞቹ ሃገራት ገና በዝግጅት ምዕራፍ ላይ የሚገኙ ሲሆን ይህንን የቅድመ ዝግጀት ስራዉ ያጠናቀቁ ስምንት ሃገራት ደግሞ የሙከራ ትግበራ ላይ ይገኛሉ፡፡

(ዝርዝሩን ከተያያዘው ዘገባ ያገኛሉ)

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG