በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ አረጋ ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ሆኑ


አቶ አረጋ ከበደ ርዕሰ መስተዳድር ሆኑ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:59 0:00

የአማራ ክልል ምክር ቤት አቶ ከበደ አረጋን ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾሟል።ክልሉን ለሁለት ዓመታት ያህል የመሩት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ሥራቸውን “በማኅበራዊ ቤተሰባዊና ጤና ምክንያቶች በፍቃዳቸው” መልቀቃቸው ተገልጿል። አዲሱ የክልሉ ፕሬዚዳንት፣ አቶ ከበደ፣ የክልሉ የሥራና ሥልጠና ቢሮ ኃላፊ ነበሩ።

XS
SM
MD
LG