በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ሁሉን አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር እንደምትሻ ሺ ጂንፒንግ ገለጹ

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ሁሉን አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር እንደምትሻ ሺ ጂንፒንግ ገለጹ  
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:09 0:00

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ሁሉን አቀፍ ትብብርን ለማጠናከር እንደምትሻ ሺ ጂንፒንግ ገለጹ  

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋራ ያላትን ግንኙነት በይበልጥ ማጥበቅና የሁለቱን ሀገራት ሁሉን አቀፍ ትብብር ለማጠናከር ፍላጎት እንዳላት፣ የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ተናገሩ፡፡

ፕሬዚዳንቱ፣ ትላንት ረቡዕ፣ በደቡብ አፍሪካ - ጆሐንስበርግ፣ የብሪክስ አባል ሀገራት መሪዎች ካደረጉት ጉባኤ ጎን፣ ከኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋራ፣ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በሲሲቲቪ ተጠናቅሮ አሶሲየትድ ፕሬስ የተጋራውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

This item is part of

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG