በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የሸማቾች ጥበቃ ሕጎች ባለመተግበራቸው ማኅበረሰቡ ለከፍተኛ እንግልት እንደተዳረገ ተሟጋች ድርጅቱ ገለጸ


በኢትዮጵያ የሸማቾች ጥበቃ ሕጎች ባለመተግበራቸው ማኅበረሰቡ ለከፍተኛ እንግልት እንደተዳረገ ተሟጋች ድርጅቱ ገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:18 0:00

የሸቀጦች እና የአገልግሎቶች የዋጋ ንረት የመጨረሻው ጫና የሚያርፈው በሸማቹ ላይ ነው፡፡ በኢትዮጵያ እየተባባሰ ከመጣው የኑሮ ውድነት ጋራ፣ የሸማቹ ማኅበረሰብ መብት እንዳልተከበረና በዚኽም ለከፍተኛ እንግልት እየተዳረገ እንዳለ፣ የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ዋና ዲሬክተር አቶ ቁምላቸው አበበ ይናገራሉ፡፡

XS
SM
MD
LG