በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በጣም ደስ ብሎኛል" - አትሌት ድርቤ ወልተጂ


"በጣም ደስ ብሎኛል" - አትሌት ድርቤ ወልተጂ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:17 0:00

በቡዳፔስቱ የዓለም አትሌቲክስ ቻምፒዮንሺፕ በሴቶች 1 ሺሕ 500 ሜትር የፍጻሜ ውድድር ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ ያስገኘችው አትሌት ድርቤ ወልተጂ በውጤቱ መደሰቷን ገልጻ፤ የበለጠ ለማምጣት እንደምትተጋ ተናግራለች። አሠልጣኟ ኢሳ ሺቦም፣ "ውጤቱን እንደ ብር ሳይኾን እንደወርቅ ነው የማየው ብሏል" - ቡዳፔስት የሚገኘው ዘጋቢያችን ኢቢሳ ን ነገሰ ከውድድሩ በኋላ ሁለቱንም አነጋግሯቸዋል።

XS
SM
MD
LG