በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዐማራ ክልል መረጋጋት እንደሰፈነ ነዋሪዎች ገለጹ


በዐማራ ክልል መረጋጋት እንደሰፈነ ነዋሪዎች ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:27 0:00

በዐማራ ክልል፣ በመከላከያ ኀይሎች እና በአካባቢው የፋኖ ታጣቂ መካከል፣ ለቀናት ከተካሔደ የትጥቅ ግጭት በኋላ፣ የፌዴራል መንግሥት፣ ታጣቂዎቹን ከከተሞች እንዳስወጣ ማስታወቁን ተከትሎ፣ አብዛኛው የዐማራ ክልል ክፍል፣ ዛሬ ኀሙስ፣ ወደ መረጋጋት እንደተመለሰ፣ የክልሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG