በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ስምንት ወረዳዎች የአንበጣ መንጋ እንደተከሠተና ጉዳትም ማድረስ እንደጀመረ ተገለጸ


በትግራይ ክልል ስምንት ወረዳዎች የአንበጣ መንጋ እንደተከሠተና ጉዳትም ማድረስ እንደጀመረ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:02 0:00

በትግራይ ክልል ስምንት ወረዳዎች፣ የአንበጣ መንጋ መከሠቱን፣ የክልሉ ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ ገለጸ፡፡አስተያየታቸውን ለአሜሪካ ድምፅ የሰጡ አርሶ አደሮች፣ የአንበጣ መንጋው፣ በአዝርዕት ላይ ሊያደርስ ከሚችለው አንጻር፣ በቀጣይ ከፍተኛ ስጋት እንዳለባቸው አመልክተዋል፡፡

XS
SM
MD
LG