በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓለም ባንክ ፕሬዚደንት የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን ቀጥለዋል


የዓለም ባንክ ፕሬዚደንት የኢትዮጲያ ጉብኝታቸውን ቀጥለዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:40 0:00

የዓለም ባንክ ፕሬዚደንት የኢትዮጲያ ጉብኝታቸውን ቀጥለዋል

ከሥራ ዕድል ፈጠራ አንጻር በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚጫወቱት ሚና የሚደነቅ መሆኑን የዓለም ባንክ ፕሬዝደንት ገለጹ።

ፕሬዝደንቱ አጃይ ባንጋ፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር በመሆን፣ በዓለም ባንክ ድጋፍ የተቋቋመውን የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡

በፓርኩ የተፈጠረውን የሥራ እድል እና የእውቀት ሽግግር ያደነቁት ባንጋ፣ ባንኩ ለኢትዮ-ጅቡቲ የፈጣን መንገድ ግንባታ የፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት መፈጸሙን ገልጸዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያገኛሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG