በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የማንዴላ ዋሺንግተን የወጣት አፍሪካዊያን መሪዎች የትስስር መርሐ-ግብር

በዋሺንግተን ዲሲ በመከናወን ላይ ይገኛል። ከሰሃራ በታች ከሚገኙ የአፍሪካ ሀገራት ማህበረሰብ አጋዥ ፈጠራዎች እና የላቁ ሀሳቦችን ይዘው ብቅ ያሉ ከ700 በላይ ወጣት መሪዎች በዘንድሮው መርሐ-ግብር ተሳታፊ ናቸው።
መርሀ-ግብሩ በአውሮፓዊያኑ 2014 የተጀመረ ሲሆን ፣ ከብዙ ሺ አመልካቾች መካከል የተመረጡ ወጣቶች በዩናይትድ ስቴትስ ለስድስት ሳምንታት የቀለም ትምህርት እና አመራር ክህሎት ስልጠና እንዲያገኙ ከማስቻሉ በተጨማሪ የርስ በርስ ትስስር አፍታዎችን ያመቻቻል።
ከስር የተያያዙት ምስሎች የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ከፍተኛ ኃላፊዎች እና ስኬታማ ወጣት አፍሪካዊ አሜሪካዊያን ከተሳተፉበት የመክፈቻው ቀን ሥነ-ሥርዓት ላይ የተወሰዱ ናቸው።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG