በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኬንያ በሱዳን የሰላም አስከባሪ እንዲሠማራ መናገሯ የፈጠረው ውጥረት ጥረቱን እየጎዳው ነው


ኬንያ በሱዳን የሰላም አስከባሪ እንዲሠማራ መናገሯ የፈጠረው ውጥረት ጥረቱን እየጎዳው ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:28 0:00

ኬንያ በሱዳን የሰላም አስከባሪ እንዲሠማራ መናገሯ የፈጠረው ውጥረት ጥረቱን እየጎዳው ነው

በሱዳንና በኬንያ መካከል የሚስተዋለው ውዝግብ፣ ለሱዳኑ ጦርነት እልባት ለመስጠት፣ በቀጣናው ሀገራት የሚደረገውን ጥረት እየጎዳው እንደኾነ፣ ተንታኞች እየተናገሩ ናቸው።

የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ፣ “የምሥራቅ አፍሪካ ሰላም አስከባሪ ኃይል በሱዳን ይሠማራ፤” የሚል ሐሳብ ማቅረባቸውን ተከትሎ፣ አንድ የሱዳን ጄኔራል፣ “ሩቶ ለፈጥኖ ደራሽ ኃይሉ ይወግናሉ፤” ሲሉ ከሠዋል።

የቪኦኤው ማይክል አቲት ከጁባ - ደቡብ ሱዳን የላከውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG