በግእዝ አኀዞች የእጅ ሰዓት ነዳፊው “አይዛክ ፔጅማን”
አይዛክ መሐመድ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የእጅ ሰዓት ንድፍ ባለሞያ ነው። ኢትዮጵያውያን ብዙም ባልተሠማሩበት፣ ከፍተኛ ፉክክር በሚታይበት የእጅ ሰዓት ንድፍ እና ምርት ዘርፍ፣ ስሙን ለማድመቅ ጥረት እያደረገ የሚገኘው አይዛክ፣ በቅርቡ ለገበያ ያበቃው የግእዝ ቁጥሮችን የሚጠቀም ሰዓት፣ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል። ነዋሪነቱን በዳላስ ቴክሳስ ያደረገው አይዛክ፣ ከአጋሩ ጋራ ስለ አቋቋመው፣ “አይዛክ ፔጅማን” የሰዓት ማምረቻ እና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ከሀብታሙ ሥዩም ጋራ ተጨዋውቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች