በግእዝ አኀዞች የእጅ ሰዓት ነዳፊው “አይዛክ ፔጅማን”
አይዛክ መሐመድ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የእጅ ሰዓት ንድፍ ባለሞያ ነው። ኢትዮጵያውያን ብዙም ባልተሠማሩበት፣ ከፍተኛ ፉክክር በሚታይበት የእጅ ሰዓት ንድፍ እና ምርት ዘርፍ፣ ስሙን ለማድመቅ ጥረት እያደረገ የሚገኘው አይዛክ፣ በቅርቡ ለገበያ ያበቃው የግእዝ ቁጥሮችን የሚጠቀም ሰዓት፣ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል። ነዋሪነቱን በዳላስ ቴክሳስ ያደረገው አይዛክ፣ ከአጋሩ ጋራ ስለ አቋቋመው፣ “አይዛክ ፔጅማን” የሰዓት ማምረቻ እና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ከሀብታሙ ሥዩም ጋራ ተጨዋውቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 30, 2024
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት የአፍሪካውያን ቀደምት ታላላቅ ተጫዋቾች ምክር