በግእዝ አኀዞች የእጅ ሰዓት ነዳፊው “አይዛክ ፔጅማን”
አይዛክ መሐመድ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የእጅ ሰዓት ንድፍ ባለሞያ ነው። ኢትዮጵያውያን ብዙም ባልተሠማሩበት፣ ከፍተኛ ፉክክር በሚታይበት የእጅ ሰዓት ንድፍ እና ምርት ዘርፍ፣ ስሙን ለማድመቅ ጥረት እያደረገ የሚገኘው አይዛክ፣ በቅርቡ ለገበያ ያበቃው የግእዝ ቁጥሮችን የሚጠቀም ሰዓት፣ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል። ነዋሪነቱን በዳላስ ቴክሳስ ያደረገው አይዛክ፣ ከአጋሩ ጋራ ስለ አቋቋመው፣ “አይዛክ ፔጅማን” የሰዓት ማምረቻ እና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ከሀብታሙ ሥዩም ጋራ ተጨዋውቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 13, 2025
በትራምፕ የስደተኞች ፕሬዝዳንታዊ የሥራ ማስፈጸሚያ ትእዛዝ ሊታወቁ የሚገባቸው ጉዳዮች
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
የዩክሬን ሴቶች በዘመቱ ወንዶች የተጓደሉትን የከሰል ማዕድን ማውጫዎች ተክተዋል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ትረምፕ ከዮርዳኖስ ንጉሥ ጋር ባደረጉት ውይይት ጋዛን የመቆጣጠር እቅዳቸውን ገፍተውበታል
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
“ግጭቶች በአፍሪካ ትልቅ ተግዳሮት ሆነው ቀጥለዋል” ሙሳ ፋኪ ማሃማት
-
ፌብሩወሪ 12, 2025
ከ62 ዓመታት በፊት በአፍሪካ አንድነት ድርጅት መስራች መሪዎች የተተከሉ ዛፎች
-
ፌብሩወሪ 11, 2025
ወጣቶችና የአካባቢያቸው ሰላም