በግእዝ አኀዞች የእጅ ሰዓት ነዳፊው “አይዛክ ፔጅማን”
አይዛክ መሐመድ፣ ትውልደ ኢትዮጵያዊ የእጅ ሰዓት ንድፍ ባለሞያ ነው። ኢትዮጵያውያን ብዙም ባልተሠማሩበት፣ ከፍተኛ ፉክክር በሚታይበት የእጅ ሰዓት ንድፍ እና ምርት ዘርፍ፣ ስሙን ለማድመቅ ጥረት እያደረገ የሚገኘው አይዛክ፣ በቅርቡ ለገበያ ያበቃው የግእዝ ቁጥሮችን የሚጠቀም ሰዓት፣ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል። ነዋሪነቱን በዳላስ ቴክሳስ ያደረገው አይዛክ፣ ከአጋሩ ጋራ ስለ አቋቋመው፣ “አይዛክ ፔጅማን” የሰዓት ማምረቻ እና ተያያዥ ጉዳዮች፣ ከሀብታሙ ሥዩም ጋራ ተጨዋውቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 04, 2023
የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ከስልጣን መነሳትና ዘርፈ ብዙ አንድምታዎቹ
-
ኦክቶበር 04, 2023
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክርቤት ማካርቲን ከአፈጉባዔነት አነሳ
-
ኦክቶበር 04, 2023
በዐማራ ክልል ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ ርዳታ ይፈልጋል - ክልሉ
-
ኦክቶበር 04, 2023
በመስቃን ወረዳ የሚኖሩ እናትና ልጅ በታጣቂዎች ተገደሉ