በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አሜሪካ ለዩክሬን ስለምትሰጠው የክላስተር ቦምብ ተገቢነት ተከራከረች


አሜሪካ ለዩክሬን ስለምትሰጠው የክላስተር ቦምብ ተገቢነት ተከራከረች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00

የኔቶ አባል ሀገራት፣ በቪልኒያስ ለሚያደርጉት ስብሰባቸው እየተዘጋጁ ባሉበት ወቅት፣ ዩናይትድ ስቴትስ፣ በርካታ አነስተኛ ቦምቦች የታጨቁባቸውን ትልልቅ የክላስተር ቦምቦች(Cluster Bombs) ለዩክሬን የመስጠት ውሳኔዋን ተገቢነት በድጋሚ አስታውቃለች። ይኹን እንጂ፣ ኪቭ፥ በቅርብ ጊዜ ወደ ኔቶ የመቀላቀል እድሏ የተመናመነ ኾኗል።

XS
SM
MD
LG