በኢትዮጵያ፣ የግብርናው ዘርፍ፣ ተገቢውን የገንዘብ ድጋፍ አያገኝም፤ ተባለ፡፡ የግብአት እና የመሳሰሉት የግብርና ሥራ ማዘመኛ መሣሪያ አቅራቢዎች፣ በበቂ ገንዘብ ካልታገዙ በቀር፣ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ለመለወጥ እንደማይቻል ተገልጿል፡፡ የንግድ ባንኮች፣ ለብድር ካዘጋጁት ገንዘብ አምስት በመቶውን፣ ለግብርናው ዘርፍ እንዲያበድሩ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ለዘርፉ የዘንድሮ የምርት ዘመን ብቻ፣ 14 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታውቋል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 17, 2024
ለቴክኖሎጂ ዕውቀት ልቀት የሚታትረው የትውልደ ኢትዮጵያውያኑ ተቋም
-
ኦክቶበር 17, 2024
ከጥቅምቱ የአሜሪካ ምርጫ ጋር ተያይዞ የሚመጣ የአይምሮ ጭንቀት
-
ኦክቶበር 16, 2024
ኢትዮጵያውያን ታዋቂ እንስቶች የከበሩበት ምሽት
-
ኦክቶበር 15, 2024
ወደ ሪፐብሊካን ታጋድል የነበረችው አሪዞና እንዴት 'ስዊንግ ስቴት' ልትሆን ቻለች?