በኢትዮጵያ፣ የግብርናው ዘርፍ፣ ተገቢውን የገንዘብ ድጋፍ አያገኝም፤ ተባለ፡፡ የግብአት እና የመሳሰሉት የግብርና ሥራ ማዘመኛ መሣሪያ አቅራቢዎች፣ በበቂ ገንዘብ ካልታገዙ በቀር፣ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ለመለወጥ እንደማይቻል ተገልጿል፡፡ የንግድ ባንኮች፣ ለብድር ካዘጋጁት ገንዘብ አምስት በመቶውን፣ ለግብርናው ዘርፍ እንዲያበድሩ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መመሪያ አውጥቷል፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ለዘርፉ የዘንድሮ የምርት ዘመን ብቻ፣ 14 ቢሊዮን ብር መመደቡን አስታውቋል፡፡ ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 02, 2024
የዩኒቨርሲቲ ማደሪያ ክፍሉን ወደ እውቅ የኢትዮጵያ ቡና መዳረሻ የቀየረው ወጣት
-
ጁላይ 02, 2024
የወጣት ጥፋተኞችን ውጥን ለማቃናት የወጠነው ሕግ ተኮር ጥረት
-
ጁን 30, 2024
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ እድገት የአፍሪካውያን ቀደምት ታላላቅ ተጫዋቾች ምክር