በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳኑ ውጊያ መሔጃ ያጡ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሦስተኛ አገር ለመዛወር ጠየቁ


በሱዳኑ ውጊያ መሔጃ ያጡ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሦስተኛ አገር ለመዛወር ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:29 0:00

በሱዳኑ ውጊያ መሔጃ ያጡ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሦስተኛ አገር ለመዛወር ጠየቁ

በሱዳኑ ውጊያ፣ መሔጃ በማጣታቸው በዚያው ለመቆየት መገደዳቸውን የተናገሩ ኤርትራውያን ስደተኞች፣ የተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር እና ዓለም አቀፍ የረድኤት ድርጅቶች፣ ደኅንነቱ ወደተጠበቀ ሦስተኛ አገር እንዲያዛውሯቸው ጠየቁ፡፡

አብርሃም ተስፋ ልዑል ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG