በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በትግራይ ክልል ጦርነቱ በፈጠረው ክፍተት ኤች.አይ.ቪ ከፍተኛ ሥርጭት ማሳየቱ ተገለጸ


በትግራይ ክልል ጦርነቱ በፈጠረው ክፍተት ኤች.አይ.ቪ ከፍተኛ ሥርጭት ማሳየቱ ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00

በትግራይ ክልል፣ በጦርነቱ ምክንያት በተፈጠረው ክፍተት፣ የቫይረሱ መዛመት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ስለመኾኑ ምልክቶች መኖራቸውን፣ የክልሉ ጤና ቢሮ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠርያ አስተባባሪ ገለጸ፡፡

XS
SM
MD
LG