No media source currently available
በትግራይ ክልል፣ በጦርነቱ ምክንያት በተፈጠረው ክፍተት፣ የቫይረሱ መዛመት በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ስለመኾኑ ምልክቶች መኖራቸውን፣ የክልሉ ጤና ቢሮ የኤች.አይ.ቪ/ኤድስ መከላከያ እና መቆጣጠርያ አስተባባሪ ገለጸ፡፡