በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዐማራን ክልልን መሪ አልባ በማድረግ ያደሩ ጥያቄዎቹን የማዳፈን አደጋ መኖሩን ርእሰ መስተዳድሩ ተናገሩ


የዐማራን ክልልን መሪ አልባ በማድረግ ያደሩ ጥያቄዎቹን የማዳፈን አደጋ መኖሩን ርእሰ መስተዳድሩ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:26 0:00

የዐማራ ክልል ሕዝብ የሚያነሣቸው መሠረታዊ ጥያቄዎች የሚፈቱት፣ በሰላማዊ መንገድ ብቻ ነው፤ ሲሉ፣ የክልሉ ርእሰ መስተዳደር ይልቃል ከፋለ(ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ፣ ለክልሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች የተዘጋጀው እና ትላንት፣ በርእሰ መስተዳድሩ ንግግር በተከፈተው መድረክ፣ ውይይት እየተካሔደ ነው።

XS
SM
MD
LG