በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የ30 ዓመታት የቅርስ ባለአደራው አቶ አብዱላሂ “ሸሪፍ የግል ሙዚየም”


የ30 ዓመታት የቅርስ ባለአደራው አቶ አብዱላሂ “ሸሪፍ የግል ሙዚየም”
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:04 0:00

የሐረሪ ክልል የሸዋል ዒድ በዓል በሚከበርበት ወቅት፣ “ዓመታዊ የጀጎል ሽልማት” መጀመሩን አስታውቆ ነበር። ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀው የዘንድሮው ሽልማት፣ ቀዳሚ ተሸላሚ ያደረገው የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋውን አቶ አብዱላሂ ዓሊ ሸሪፍን ነው።

XS
SM
MD
LG