በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሀርቡ የሰፈሩ የኦሮሚያ ክልል ተፈናቃዮች “ያለርዳታ ስምንት ወራት አለፈን” አሉ


በሀርቡ የሰፈሩ የኦሮሚያ ክልል ተፈናቃዮች “ያለርዳታ ስምንት ወራት አለፈን” አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:27 0:00

ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ተፈናቅለው፣ በደቡብ ወሎ ዞን ሀርቡ ከተማ እና አካባቢዋ መስፈራቸውን የሚናገሩት ሦስት ሺሕ የሚደርሱ ተፈናቃዮች፣ ምንም ዐይነት ሰብአዊ ድጋፍ ሳያገኙ፣ ስምንት ወራት እንዳለፋቸው ገለጹ፡፡

XS
SM
MD
LG