በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቦረና ዝናሙ ቢጀምርም ሰብአዊ ድጋፉ እንዳይቋረጥ የድርቅ ተፈናቃዮች ጠየቁ


በቦረና ዝናሙ ቢጀምርም ሰብአዊ ድጋፉ እንዳይቋረጥ የድርቅ ተፈናቃዮች ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:18 0:00

በቦረና ዞን፣ በቅርቡ ዝናም መጣል መጀመሩን ተከትሎ ሲደረግላቸው የነበረው ሰብአዊ ድጋፍ መቋረጡን የገለጹ የድርቅ ተፈናቃዮች፣ አሁንም ያሉበት አኗኗር ከችግር የማያወጣቸው በመኾኑ፣ ሰብአዊ ድጋፉ እንዳይቋረጥባቸው ጠየቁ፡፡

XS
SM
MD
LG