No media source currently available
በቦረና ዞን፣ በቅርቡ ዝናም መጣል መጀመሩን ተከትሎ ሲደረግላቸው የነበረው ሰብአዊ ድጋፍ መቋረጡን የገለጹ የድርቅ ተፈናቃዮች፣ አሁንም ያሉበት አኗኗር ከችግር የማያወጣቸው በመኾኑ፣ ሰብአዊ ድጋፉ እንዳይቋረጥባቸው ጠየቁ፡፡