በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎፋ ዞን የጎርፍ ተጠቂዎች ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ድጋፍ ጠየቁ


የጎፋ ዞን የጎርፍ ተጠቂዎች ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ድጋፍ ጠየቁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00

በደቡብ ክልል ጎፋ ዞን ኡባ ደብረ ፀሐይ ወረዳ በደረሰው የጎርፍ አደጋ የተፈናቀሉ ሰዎች፣ ወደ ቀዬአቸው ለመመለስ ድጋፍ ጠየቁ። የጎፋ ዞን አስተዳደር የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር፣ የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም፣ ከ158 ሚሊዮን ብር በላይ እንደሚያስፈልግ አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG