በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሱዳን የተመድ መልዕክተኛ አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ተጠየቀ


በሱዳን የተመድ መልዕክተኛ አገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:11 0:00

በመቶ የሚቆጠሩ የሱዳን ወታደሮች እና ደጋፊዎቻቸው፣ በሱዳን የተመድ ልዩ መልዕክተኛ ቮልከር ፐርዝስ፣ አገራቸውን ለቀው እንዲወጡ በመጠየቅ፣ በአረፉበት ሆቴል ደጃፍ ላይ ሰልፍ አድርገዋል። የተለያዩ መለዮችን የለበሱት ሰልፈኞቹ፣ እጃቸውን በማንሣት ቁጣቸውን ሲገልጹ፣ በሁለት መኪኖች ላይ የተጫኑ ወታደሮች ደግሞ ወደ ሰማይ ሲተኩሱ ተስተውለዋል።

XS
SM
MD
LG