በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሽብር ወንጀል ተጠርጣሪዎቹ የሦስት ቀናት የረኀብ አድማ አደረጉ


የሽብር ወንጀል ተጠርጣሪዎቹ የሦስት ቀናት የረኀብ አድማ አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00

በኅቡእ ተደራጅቶ መንግሥታዊ ሥልጣንን በኃይል ከመያዝ የተቀናጀ የሽብር ተግባራት ጋራ በተያያዘ የወንጀል ክሥ ተመሥርቶባቸው ጉዳያቸውን በፍርድ ቤት በመከታተል ላይ የሚገኙት በቁጥር 47 የሚደርሱት ተጠርጣሪዎቹ፣ በረኀብ አድማ ላይ መኾናቸውን፣ ጠበቆቻቸው እና የቤተሰብ አባላት፣ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል፡፡

XS
SM
MD
LG