No media source currently available
ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፥ ስለ ፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ስረዛ ያስተላለፈውን ውሳኔ እንደማይቀበልና እንዲነሣለት ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ ማድረጉን ተቃውሟል፡፡