በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ህወሓት የምርጫ ቦርዱን ሕጋዊ ሰውነት የሚያሳጣ ውሳኔ እንደማይቀበል አስታወቀ


ህወሓት የምርጫ ቦርዱን ሕጋዊ ሰውነት የሚያሳጣ ውሳኔ እንደማይቀበል አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00

ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፥ ስለ ፓርቲው የሕጋዊ ሰውነት ስረዛ ያስተላለፈውን ውሳኔ እንደማይቀበልና እንዲነሣለት ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ ማድረጉን ተቃውሟል፡፡

XS
SM
MD
LG