በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኮሌራ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ አራት ክልሎች ተዛመተ፤ በደቡብ ክልል 18 ሰዎችን ገደለ


የኮሌራ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ አራት ክልሎች ተዛመተ፤ በደቡብ ክልል 18 ሰዎችን ገደለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:16 0:00

የኮሌራ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ አራት ክልሎች መዛመቱን የጤና ሚኒስቴር ሲገልጽ፣ በደቡብ ክልል ልዩ ልዩ ዞኖች እና ወረዳዎች ደግሞ፣ 18 ሰዎችን ለኅልፈት መዳረጋቸውንና 919 ሰዎች በበሽታው መያዛቸውን፣ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል። ወረርሽኙ በበረታባቸው የክልሉ ዞኖች፣ ትላንት እና ዛሬ ክትባት መስጠት መጀመሩን፣ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዲሬክተር አቶ ማሙሽ ሑሴን ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG