No media source currently available
የበልግ ዝናም ያስከተለው ጎርፍ እና የወንዞች ሙላት፣ በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ ክልሎች የሚገኙ ነዋሪዎችን ማፈናቀሉን፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ(OCHA) አስታወቀ።