በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ከሱዳን በመግባት ላይ ለሚገኙ ስደተኞች የመጠለያ ጣቢያ ልታቋቁም ነው


ኢትዮጵያ ከሱዳን በመግባት ላይ ለሚገኙ ስደተኞች የመጠለያ ጣቢያ ልታቋቁም ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:35 0:00

ኢትዮጵያ የሱዳኑን ግጭት ሸሽተው ወደ ግዛቷ በመግባት ላይ ለሚገኙ ስደተኞች፣ የመጠለያ ጣቢያ ለማቋቋም እየሠራች መኾኗን፣ የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች አገልግሎት፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG