በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሱዳን እየሸሹ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ ነው


ከሱዳን እየሸሹ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር እየጨመረ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:26 0:00

ባለፈው ወር የተቀሰቀሰውን የሱዳን ትጥቃዊ ግጭት እየሸሹ፣ በኢትዮጵያ የድንበር ከተማ በመተማ በኩል ብቻ፣ ከ20ሺሕ400 በላይ ፍልሰተኞች እንደገቡና ከእነርሱም የሚበዙት ኢትዮጵያውያን እንደኾኑ፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ርዳታ ማስተባበሪያ ቢሮ(OCHA) አስታውቋል።

XS
SM
MD
LG