በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሲዳማ ክልል 136 አመራሮችን በሙስና ከሠሠ


የሲዳማ ክልል 136 አመራሮችን በሙስና ከሠሠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:28 0:00

የሲዳማ ክልል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፣ የክልሉ የኢንቨስትመንት ኮሚሽነር እና የሐዋሳ ከተማ አስተዳደር የፋይናንስ ሓላፊዎችን ጨምሮ 136 አመራሮች እና ባለሞያዎች፣ በሙስና ወንጀል መከሠሣቸውን አስታወቀ። ክሥ ከተመሠረተባቸው መካከል 72ቱ፣ ከአንድ እስከ 11 ዓመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤት ውሳኔ ማስተላለፉን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG