የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኤክስፖርት መዳከሙ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ፣ በቅርቡ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድ እና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአቀረቡት ሪፖርት፣ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨትመንት ደካማ እንደኾነና አነስተኛ ውጤት ማስመዝገቡን አስታውቀዋል፡፡ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ዶ/ር አቡሌ መሐሪ እና ዶ/ር አረጋ ሹመቴ ፣ የችግሩ መንሥኤ፥ በኮሚሽነሯ የተጠቀሱት ብቻ ሳይኾኑ፣ የአስተዳደር ብቃት ማነስ፣ አማሳኝነት እና የብቁ ሰው ኃይል እጥረት እንደኾኑ ያስረዳሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 06, 2023
ኬንያውያን በውጪ ሀገራት የሥራ ዕድሎችን በማፈላለግ ላይ ናቸው
-
ጁን 06, 2023
በደቡብ እና በሲዳማ ክልሎች ሰባት ሚሊዮን ሕዝብ ለኮሌራ ወረርሽኝ ተጋልጧል
-
ጁን 05, 2023
በኢትዮጵያ የሰዎችን ደብዛ ማጥፋት መቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰበ