የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና የኢንዱስትሪ ፓርኮች ኤክስፖርት መዳከሙ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሜ፣ በቅርቡ፣ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድ እና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአቀረቡት ሪፖርት፣ የኢትዮጵያ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨትመንት ደካማ እንደኾነና አነስተኛ ውጤት ማስመዝገቡን አስታውቀዋል፡፡ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ዶ/ር አቡሌ መሐሪ እና ዶ/ር አረጋ ሹመቴ ፣ የችግሩ መንሥኤ፥ በኮሚሽነሯ የተጠቀሱት ብቻ ሳይኾኑ፣ የአስተዳደር ብቃት ማነስ፣ አማሳኝነት እና የብቁ ሰው ኃይል እጥረት እንደኾኑ ያስረዳሉ፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 05, 2023
በጎርፍ ሙላት በተዋጡ የዳሰነች ወረዳ ት/ቤቶች “ሦስት ሺሕ ተማሪዎች ከትምህርት ታጉለዋል”
-
ዲሴምበር 05, 2023
የብድር እፎይታው የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ምን ያህል ይጠግነዋል?
-
ዲሴምበር 05, 2023
የሪፐብሊካን ዕጩ ፕሬዚዳንታዊ ተፎካካሪዎች ነገ የመጨረሻ ክርክራቸውን ያደርጋሉ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ከማንዴላ ኅልፈት ዐሥር ዓመት በኋላ የተንኮታኮተችው ደቡብ አፍሪካ
-
ዲሴምበር 05, 2023
ዩናይትድ ስቴትስ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ እንደሚያሳስባት አስታወቀች